AMHARA TRANSITIONAL COUNCIL (ATC)
  • Home
  • About ATC
  • ዋና ዋና የዐማራ ስብስቦች
  • ሳምንታዊ የATC ርዕሰ አንቀጽ
  • የዕለቱ ዋና የሶሻል ሜድያ ትኩረት
  • የATC ምክር ቤት ውሳኔዎች
  • በዐማራ ፋኖ ሳምንታዊ ዉሎዎች
  • የበይነመረብ ትግል አስተባባሪ
  • Diplomacy
  • Political coordination
  • Finance & Logistic
  • Research & Development
  • Transitional Justice
  • Coalitions Building
  • Fano coordination
  • ATC Central Committee
  • Public Relation
  • Socio Economic Crisis
  • ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ
  • ATC Organogram
  • DEIT (IT & Engineering)
  • More
    • Home
    • About ATC
    • ዋና ዋና የዐማራ ስብስቦች
    • ሳምንታዊ የATC ርዕሰ አንቀጽ
    • የዕለቱ ዋና የሶሻል ሜድያ ትኩረት
    • የATC ምክር ቤት ውሳኔዎች
    • በዐማራ ፋኖ ሳምንታዊ ዉሎዎች
    • የበይነመረብ ትግል አስተባባሪ
    • Diplomacy
    • Political coordination
    • Finance & Logistic
    • Research & Development
    • Transitional Justice
    • Coalitions Building
    • Fano coordination
    • ATC Central Committee
    • Public Relation
    • Socio Economic Crisis
    • ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ
    • ATC Organogram
    • DEIT (IT & Engineering)
AMHARA TRANSITIONAL COUNCIL (ATC)
  • Home
  • About ATC
  • ዋና ዋና የዐማራ ስብስቦች
  • ሳምንታዊ የATC ርዕሰ አንቀጽ
  • የዕለቱ ዋና የሶሻል ሜድያ ትኩረት
  • የATC ምክር ቤት ውሳኔዎች
  • በዐማራ ፋኖ ሳምንታዊ ዉሎዎች
  • የበይነመረብ ትግል አስተባባሪ
  • Diplomacy
  • Political coordination
  • Finance & Logistic
  • Research & Development
  • Transitional Justice
  • Coalitions Building
  • Fano coordination
  • ATC Central Committee
  • Public Relation
  • Socio Economic Crisis
  • ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ
  • ATC Organogram
  • DEIT (IT & Engineering)

የጥናትና ምርምር

                                    የአማራ ህልውና ምርምርና ስርጸት የስራ ዘርፍ መግቢያ
በርካታ የዐማራ ምሁራንና ልሂቃን ከዚህ ቀደም የዐማራን ማህበረሰብ ጥቃትን አተኩሮ ለመመልከትና በወሳኝ የህልውና መድረኮች ላይ እንኳን በጠንካራ አቋም ለራሳቸው ንኡስ ማህበረሰብ ቆሞ ለመሞገት አለመቻላቸው ወድኋላ የስከፈለውን ዋጋ ዘግይተውም ቢሆን ተረድተዋል።


የአማራ ካውንስል ትምህርትና ጥናት የስራ ዘርፍ የአማራን እሴቶች ባህላዊና ማህበረሰባዊ አንትሮፖሎጂ ቅርጽና ይዘት ያገናዘበ የውስጥና የውጭ የፖለቲካ አካሄዶችን እግር በግር በመከታተል በዓይነ ቁራኛ የሚጠብቅና እየመጡ ያሉ ችግሮችን ወዲያውኑ ምላሽ የሚሰጥ ንቁ ትውልድ በጥናትና ምርምር ላይ የተመሰረተ ፕሮግራም ለመዘርጋት ጥረት ማድረግ ይጠበቅባታል። የዛሬው ትውልድ የአማራ ህልውናን መጠበቂያ የፖሊሲ አቅጣጫ በመቅረጽ ከህጻናት እስከ አዛውንት ለተካታታይ ትውልድ ተገቢ የሆነ የንቃተ ህሊና ግንዛቤ ማዳበሪያና ትምህርትና ጥናት ዝግጅትን በታሪክና በስነማህበረሰብ ባለሙያዎች የሚመራ ተቋም መመስረት ያስፈልገዋል ።


ስለሆነም ለዘመናት የዐማራውን በማህበረሰብ የላግባብ ተጠቂ እንዲሆን የደረጉ ትርክቶች ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ የሃገር ውስጥና አለም አቀፋዊ ታሪካዊ ዳራዎችን በዝርዝር መዳሰስና በጥናትና ምርምር ስራዎች ላይ የተመሰረተ ጥቆማ ለማድረግ ያስችለዋል። ካውንስሉ በቀጣይ በሚያደርገው የማስተባበር ተግባር የህትመትና የግንዛቤ ማዳበሪያ የትምህርትና የምርምር ስርጸት ስራዎችን ተቋማዊ በሆነ መንገድ በመምራት የዐማራ ምሁራንና ልሂቃን የተቆርቋሪነት ማማ ለይ እንዲወጡ ይጋብዛል። የካውንስሉ ምርምርና ጥናት ተቋም ይዘትና ዓላማ በሚከተሉት ዝርዝር አቅጣጫዎች መመልከት ይቻላል። 

፩፡ በሃገር ውስጥ በአማራ ህልውና ላይ ስጋት ውስጥ የሚፈጥሩ ቡድኖችንና ተቋሞች መዘርዘርና ማስቀመጥ። 


፪፡ በዐማራው ህልውና ላይ ስጋትና ጥቃትን የሚጋብዙና ያሚያቀነባብሩ ከኢትYኦጵያ ውጭ ያሉ ቡድኖችና ተቋሞችን ዘርርዝሮ በመተንተን ለዲፕሎማሲ ስራዎች አመቺ ሁኔታዎችን ማመቻቸት።


፫፡ ሃያላንና ተጽዕኖ ፈጣሪ ተቋሞችን በአማራ ማህበራዊ ፖለቲካና ሃገረ መንግስት ነባር ሚና ዙርያ ያላቸውን አሉታዊ ፖሊሲዎች ማሻሻያ እንዲያደርጉ የሚያበረታታ የፖሊሲ ጥናት ዝግጅት 


፬፡ በዓላም አቀፍ ተቋማት ውስጥና በዲፕሎማሲው ማህበረሰብ ውስጥ ወይንም ቅርበት ባላቸው ትውልደ አማራዎችን ማስተባበርና የሃገር አቀፍ ሽግግር ፍትህ አንዲሁም የሃገሪቱን ጂኦፖለቲካዊ ሁኔታ ከዓማራው ህልውናና ጥቅም አንጻር መርምሮ የፖሊሲ አቅጣጫ ግፊትን ለማሳደር የሚያስችል የጥናትና ምርምር ሰነድ ማዘጋጀት።

ATC - የጥናትና ምርምር

አግባብ ያለው ኮሚቴ የስራ መመሪያን በማዘጋጀት የቡድን መሪዎችን በመሰየምና አስፈላጊ ቅድመ

ዝግጅት በማጠናቀቅ የዐማራውን ህዝባዊ ትግል ዕለታዊ መረጃና ትንታኔ ስርዓት በተለይም በጥንቃቄ

የዳበረ የኤዲቶርያል ፖሊሲን በመመርኮዝ ወቅታዊ የህዝብ ግንኙነትና የተግባቦት ስራዎች በከፍተኛ

ደረጃ የፋኖን ትግል በሚጠቅም ስልት በስፋት አስተማማኝ በሆነ መልክ የህዝብ ግንኙነት ስራዎችን

ማካሄድ ።

My Blog

Contact US

Questions or Comments

Send us a message or ask me a question using this form. we will do our best to get back to you soon!

Amhara Transitional Council (ATC)

Get in Touch!

Attach Files
Attachments (0)

This site is protected by reCAPTCHA and the Google Privacy Policy and Terms of Service apply.

Cancel

AMHARA TRANSITION COUNCLE (ATC)

Copyright © 2024 Amhara (AIA)  - All Rights Reserved.

Powered by GoDaddy

Announcement

Welcome! Check out my new announcement.

Learn more

This website uses cookies.

We use cookies to analyze website traffic and optimize your website experience. By accepting our use of cookies, your data will be aggregated with all other user data.

Accept